Skip to main content

This is archived content from the U.S. Department of Justice website. The information here may be outdated and links may no longer function. Please contact webmaster@usdoj.gov if you have any questions about the archive site.

አማርኛ

Some materials on justice.gov have been translated into other languages. If there are differences between the English version and the version in another language, the English version is the official version.

Select a language to show content that has been translated.

4 Results
Press Release
የኮሎራዶ የህግ ተርጓሚ አካላት ውስን የሆነ የእንግሊዘኛ ቋንቋ ችሎታ ያላቸው ሰዎች (LEP) እና የፍርድ ቤት ጉዳይ ያላቸው ሰዎች ትርጉም ያለው የቋንቋ ተደራሽነት እንዲኖራቸው ትልቅ እርምጃ መውሰዳቸውን የህግ ክፍል በዛሬው እለት አሳውቋል።
Press Release
የፍትህ ሚንስቴር በሃገር አቀፍ ደረጃ የህግ አስከባሪ አካላት፤ ውሱን የእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታ ላላቸው የማህበረሰብ አባላት ትርጉም ባለው እና ተገቢ በሆነ የቋንቋ ድጋፍ በመታገዝ ግዴታቸውን እንዲወጡ ለመርዳት ለህግ ማስከበር አገልግሎት የሚጠቅም የቋንቋ ተደራሽነት እርምጃ ማስጀመሩን አስታውቋል። የዚህ ሃሳብ ተነሳሽነት የሚኒስቴር መስርያ ቤቱ የህግ አስከባሪ አካላት በቋንቋ ተደራሽነት የሚጠበቅባቸውን ግዴታ እየተወጡ መሆናቸውን ለማረጋገጥ ለረዥም ግዜ ሲያደርግ የነበረው ጥረት ላይ የሚገነባ ይሆናል።
Press Release
የፍትህ መምሪያ በኮሎራዶ ውስጥ ካሉት ትልቁ የት/ቤት ዲስትሪክቶች አንዱ ከሆነው ከቼሪ ክሪክ ትምህርት ቤት ወረዳ (CCSD) ጋር የመቋቋሚያ ስምምነት ማግኘቱን ዛሬ አስታውቋል፣ ይህም ውስን የእንግሊዝኛ ችሎታ ላላቸው ወላጆች የቋንቋ ተደራሽነት አገልግሎትን በእጅጉ ለማሻሻል ነው። ስምምነቱ ዲስትሪክቱ ከእነዚህ ወላጆች ጋር ሊረዱት በሚችሉት ቋንቋ ግንኙነት ማድረግ አለመቻሉን፤ በዚህም የልጆቻቸውን ትምህርት ጠቃሚ መረጃ እንዳያገኙ አድርጓል የሚለውን ክስ የሚፈታ ነው።